DATE : November 25, 2019 AUTHOR : Hiyaw KalCOMMENTS : No Comments
ሦስቱ ጉልቻ _ እንዳለ ገብረመስቀል ብርሃን መፅሔት 1989 ቁጥር 27 : ሦስቱ ጉልቻ ፣ ድርብ ጋብቻ ፣ የጋብቻ ትርጉም ጋብቻ አንድ ወንድና አንዲት ሴት የሚቀራረቡበት የሚዋደዱበትና በአካል አንድት የሚኖሩበት ግላዊ ግንኙነት ሲሆን በዘመነናቸው በሚያሳዩት የጋራ ፍቅርና በሚገቡት ቃለልኪዳን እያደገ የሚሄድ ጓደኝነት ነው ክርስቲያናዊ ጋብቻ በእግዚአብሄር ቃል በአዋቂዎች ምክርና በኅብረተሰብ ሕጎች እየተጠበቀ የሚቀጥል ማኅበራዊ ተቋም ነው፡፡ […]
READ MORE
DATE : October 22, 2019 AUTHOR : Hiyaw KalCOMMENTS : No Comments
ብርሃን መፅሔት 1989 ቁጥር 32 : ከዩኒቨርስቲ ተመርቀው በሥራ ላይ ከተሰማሩ ከአንድ አመት በኋላ አንድ ቀን ዳኒ ከሚወዳት እጮኛው ከጃኔት ደብዳቤ አገኘ የእኔና የአንተ እጮኛምነት መተሳሰር እዚሁላ መብቃት አለበት የሚለውን ዓረፍተ ነገር እንዳነበበ ዓይኑን ማመን አቅቶት ፈዞ ቀረ ዳኒና ጃኒት ለመጀመርያ ጊዜ የተገናኙት ገና የሁለተኛ አመት ተማሪዎች እያሉ ነበር የተለያ መንፈሳዊ ስብሰባዎችን አብረው ተካፍለዋል መልካም […]
READ MORECopyright Hiyawkal © 2025