DATE : November 25, 2019 AUTHOR : Hiyaw KalCOMMENTS : No Comments
ሦስቱ ጉልቻ _ እንዳለ ገብረመስቀል ብርሃን መፅሔት 1989 ቁጥር 27 : ሦስቱ ጉልቻ ፣ ድርብ ጋብቻ ፣ የጋብቻ ትርጉም ጋብቻ አንድ ወንድና አንዲት ሴት የሚቀራረቡበት የሚዋደዱበትና በአካል አንድት የሚኖሩበት ግላዊ ግንኙነት ሲሆን በዘመነናቸው በሚያሳዩት የጋራ ፍቅርና በሚገቡት ቃለልኪዳን እያደገ የሚሄድ ጓደኝነት ነው ክርስቲያናዊ ጋብቻ በእግዚአብሄር ቃል በአዋቂዎች ምክርና በኅብረተሰብ ሕጎች እየተጠበቀ የሚቀጥል ማኅበራዊ ተቋም ነው፡፡ […]
READ MORE
DATE : November 25, 2019 AUTHOR : Hiyaw KalCOMMENTS : No Comments
ከመላኩ ሲሳይ : ሕይወት ጉዞ ነው የጎዳና ላይ ጉዞ ታዲያ በዚህ ጎዳና ላይ ብዙ ነገር ያጋጥማል ብዙ ይኮናል ሰው በማሕጸን ጎዳና በኩል ደግሞም በሞት መንገድ አልፎ ወደ እግዚአብሔር አደባባይ ይደርሳል ከዚህ ነባራዊ ሕግ የተነሳ መወለድ ማደግና መሞት የማያቋርጡ የዕለት ተዕለት ክስተቶች ናቸው፡፡ ከፅንስ ጀምሮ የሰው ልጅ ብዙ ነገሮች ይገጥሙታል በዚያው በማህጸን እንዳለ ውርጃ ቀድሞት ከሚቀጨው […]
READ MORE
DATE : November 25, 2019 AUTHOR : Hiyaw KalCOMMENTS : No Comments
ከጌታቸው በለጠ : የየሀገሩን መንግስታት ና ወላጆች እያነጋገሩ ካሉ ዋንኛ አጀዳዎች አንዱ የወጣቶች ጉዳይ እንደሆነ የመገናኛ ብዙሃን በዕየለቱ ይነግሩናል የወጣቱን ጥፋትም እየዘረዘሩ ያስደነግጡታል ሥልጡን ነን በሚሉት የምዕራብ አገሮች ወይንም ሥልጣኔን እየደረስንበት ነን እያሉ በሚጣደፉ ታዳጊ አገሮችም ወጣቶችንም በተመለከተ የሚወራውና የሚያስተውለውንና የሚጻፈው ሀተታ እንደ መጽሐፍ ቅዱስ አገላለጽ ‹‹ጆሮን ጭው›› ማድረግ ከጀመረ ዓመታትን አስቆጥሯል፡፡ ዛሬ ዛሬ በወጣቶች […]
READ MORE
DATE : November 25, 2019 AUTHOR : Hiyaw KalCOMMENTS : No Comments
ከወላጆች ከቤተክርስቲያንም : በየትኛውም ዘመን የወጣቶች ጉዳይ ከቶም ሊዘነጋና ቸል ሊባል የሚገባው ጉዳይ እንዳልሆነ ማንም ሊስማማበት ያሻል እንደሚታወቀው በዓለማዊውም ሆነ በመንፈሳዊው መስክ የነገው ትውልድ ፈሪሃ እግዚአብሔር ያደረበትና ስኬታማ እንዲሆን የዛሬዎቹን ወጣቶች ፈር ማስጨበጥ የቤተክርስቲያ ድርሻ በተለይም የዋንኞቹ ሃላፊነት እንደሆነ ለአፍታም ሊዘነጋ አይገባም መጋቢት 25 ቀን 1991 ዓ.ም ፓስተር ስለሺና ባለቤታቸው ወ/ሮ ዓለምነሽ አሰፋ በናዝሬት ሙሉ […]
READ MORE
DATE : November 25, 2019 AUTHOR : Hiyaw KalCOMMENTS : No Comments
ብርሃን መፅሔት ቁጥር 2 1984 ዓ.ም : አንድ ጊዜ በዮሐንስ ደቀመዝሙርና በአይሁድ መካከል ስለመዳንት ትልቅ ክርክር ተነሳ፡፡ የዮሐንስ ተከታዮችም ወደ መምህራቸው ሄደው በዮርዳኖስ ማዶ ካተ ጋር የነበረው አንተም የመሰከርክለት እነሆ ያጠምቃል ብዙዎችም ተከትለውታል፡፡ ሁሉም ደግሞ ፊታቸውን ወደ እርሱ መልሰዋል ይህ ነገር ታዲያ እንዴት ሊሆን ነው አሉት፡፡ በአነጋገራቸው ደስተኞች እንዳልነበሩ ለመረዳት አያዳግም፡፡ዮሐንስም ለአፍታ ያህል ይህ ሰው […]
READ MORE
DATE : November 25, 2019 AUTHOR : Hiyaw KalCOMMENTS : No Comments
ቤሪ ጋዜጣ ቁጥር2 1996 : የተባረከ ጋብቻ ‹‹የምድር ነገዶች ሁሉ በአንተ ይባረካሉ›› እግዚአብሔር ለአዳምና ለሔዋን በትንቢት መልክ የሰጣቸውን የደኅንነት ዕቅድ እውን ለማድረግ ሲያስብ ሌሎች ተጋቢዎችን መረጠ፡፡ አብርሃምንና ሣራን ከዑር እንዲወጡ በተራቸው ጊዜ እግዚአብሔር ለአብርሃም የምድር ነገዶችም ሁሉ በአንተ ይባረካሉ የሚለውን የተስፋ ቃል ሰጠው ይህም ሰይጣንን በማሸነፍ ለዓለም ሁሉ በረከትን የሚሠጠው አዳኝ ከአብርሃም ዘር እንደሚወለድ የሚያመለክት […]
READ MORE
DATE : November 25, 2019 AUTHOR : Hiyaw KalCOMMENTS : No Comments
መከራ ውስጥ ጽናት(ሪቻርድ ውምብራንድ) : የሪቻርድ መልስ ግን ፈጠን ያለ ነበር ‹‹ሊመጣብኝ ያለውን መከራና ሥቃይ በሚገባ አውቀዋለሁ›› አለ ‹‹እናም እርግጥና ጽኑ ለሆነው ዘላለማዊ እውነት ዋጋ ብከፍል ይህ ለእኔ ክብሬ ደስታዬና አክሊሌ ነው›› በማለት አከለበት፡፡ ከዚህም በኋላ ሻምበል ግሪኩ በተባለ ትጉ ወጣት ኮምዩኒስት ባለሥልጣን ክፉኛ ተገረፈ፡ ሻምበሉም ሪቻርድን በኮሚኒስት መንግሥቱ ላይ እንዳመጸና እንደዶለተ ስለቆጠረው ወንጀሉን እንዲናዘዝና […]
READ MORE
DATE : November 25, 2019 AUTHOR : Hiyaw KalCOMMENTS : No Comments
ብርሃን መፅሔት 1989 ቁጥር 29 : በትምሕርት ቤት እያለሁ ሙሉ ጤንንት ነበረኝ አንደኛ ደረጃ ተማሪ ሳለሁ ትምህርት ቤት እግር ኳስ እንጫወት ነበር ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እንደገባሁ እግሬን ቁርጥማት በሽታ ያመኝ ጀመር ሕመሙ ቢጀምረኝ ብዙ አያስቸግረንም ነበር የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቴን ወደ ማጠናቀቁ ስቃረብ ግን እየጠናብኝ መጣ ይህም ሆኖ ግን እጆቼም ሆኑ እግሮቼ በደንብ ይንቀሳቀሱ ነበር […]
READ MORE
DATE : November 25, 2019 AUTHOR : Hiyaw KalCOMMENTS : No Comments
ብርሃን መፅሔት ቁጥር 32 : የትውልድ ሥፍራዬ ክልል 11 ከፊቾ ዞን ኮዳ ቀበሌ የሚባለው ምነደር ነው በሕጻነቴ ዓይኔን ሕመም ስሰቃይ ቆይቼ በ7ዓመቴ ሁለቱም ዓይኖቼ አብጠው ፈነዱና ፈሰሰ ወላጆቼም ለሚያመልኩት ቃልቻ (ውቃቢ) ‹‹ዳማሰንዶ ለሚባለው ብዙ መስዕዋት አቀረቡ በሕክምናም ብዙ ደከሙ ገንዘባቸው ባከነ ተስፋም ቆረጡ ዕድሜዬ ለአቅመ አዳም እስከሚደርስ ድረስ በዚህ ዓለም ርኩሰት ተሞልቼ መጠጥ በመጠጣት በመዝፈን […]
READ MORE
DATE : November 25, 2019 AUTHOR : Hiyaw KalCOMMENTS : No Comments
እህታችሁ ሰዓዳ መሀመድ ከጅቡቲ ብርሃን መፅሔት 1989 ቁጥር 27 : ዕድሜዬ ከመማር በቀር ለሌላ ለምንም ነገር ሳይደርስ የጫት የሲጋራ እና የመጠጥ ተገዢ ሆንኩኝ፡፡ ከዚያም ዕድሜዬ ለአቅመ ሄዋን ሲደርስ ከቤተሰቦቼ ተለይቼ በሠይጣን ምሪት የመኖሪያ ስፍራዬን ቀየርኩ፡፡ ወደ ቡና ቤቶች መንደር አመራሁ ተዋናይም ሆንኩ፡፡ ከዚህ ሁኔታ በኋላም አይን አለኝ አላይም ጆሮ አለኝ አልሰማም፡፡ በምደርስበት አካባቢ ሁሉ የታወኩ […]
READ MORECopyright Hiyawkal © 2025